admin
Wed, 10/08/2025 - 05:32
ዛሬ በ1/1/2017 ዓ.ም የሀዌላ ቱላ አጠቃላይ ሆስፒታል ማኔጅሜ ንትና MCC ኮሚቴ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ሰራተኞችን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ -ሲሳይ-ቢሻሩ ካስተላለፉ ቦኃላ የበዓል ስጦታ አበርክተዋል::
በመቀጠልም በሆስፒታሉ ተኝቶ ለሚታከሙ ተገልጋዮቻችን አብሮነታችንን በመግለፅ ማዕድ ተጋርተናል::
መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ/ልን !!
መስከረም 1,2017 ዓ.ም
ሀዌላ ቱላ አጠቃላይ ሆስፒታል::